Hambella Flavor Coffee Export Plc

Hambella Flavor Coffee Export Plc You have arrived at the right place to get what you are looking for! We are Ethiopia's premium Arbic

Just a little red cherry to brighten up your day.
27/12/2024

Just a little red cherry to brighten up your day.

Merry Christmas 🎄
25/12/2024

Merry Christmas 🎄

20/12/2024
Make hambella flavor coffee your choice
18/12/2024

Make hambella flavor coffee your choice

15/12/2024

በኦሮሚያ ክልል ከ800 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ተሰበሰበ
በምርት ዘመኑ ከአንድ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ቶን በላይ የቡና ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፡- በ2017 የምርት ዘመን ከ800 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ፡፡ በምርት ዘመኑ ከአንድ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ቶን በላይ የቡና ምርት ለማግኘት መታቀዱም ተጠቁሟል።

የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የቡናና ፍራፍሬ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ መሐመድ ሳኒ አሚን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በክልሉ ከመስከረም ወር ጀምሮ የቡና ምርት የመሰብሰብ ሥራ ተጀምሯል፡፡ ከመስከረም ወር እስከ ኅዳር ወር 2017 ዓ.ም መጨረሻ ድረስም ከ 800 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡

በክልሉ ባለፈው ዓመት አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ቶን የቡና ምርት እንደተገኘ አውስተው፤ በዘንድሮ የምርት ዘመን አንድ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ቶን ቡና ለማግኘት ታቅዷል ብለዋል፡፡

ከዚህ በፊት በክልሉ የቡና ምርት ከጥቅምት መጨረሻ ወይም የኅዳር ወር አጋማሽ ሳይደርስ መሰብሰብ ተጀምሮ እንደማያውቅ በመግለጽ፤ ባለፈው ዓመት የዝናብ ስርጭቱ ያልተቋረጠ እና የአየር ፀባዩ ለቡና ጥሩ መሆኑን ተከትሎ ቡና በጊዜ ሊደርስ መቻሉን አስረድተዋል፡፡

የቡና ለቀማ በአንዳንድ ዞኖች የተጠናቀቀ መሆኑን ጠቁመው፤ አጠቃላይ እንደ ክልል የቡና መሰብሰብ ተግባሩ እስከ ታኅሣሥ ወር 2017 ዓ.ም መጨረሻ ይጠናቀቃል ተብሎ ይታሰባል፡፡ እስካሁን ባለው የማሰባሰብ ሥራም ከ50 በመቶ በላይ ለመድረስ መቻሉን ተናግረዋል፡፡

ለገበያ ማቅረብ ተጀምሯል፡፡ በክልሉ በመጀመሪያ የቡና ማሰባሰብ ሥራ የተጀመረው በጅማ ዞን እንደመሆኑ፤ ከዞኑ ከስድስት ሺህ ቶን በላይ የታጠበ ቡና በአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ለገበያ ቀርቧል፡፡ ከጉጂ ከአንድ ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል፡፡

በክልሉ በሁሉም ዞኖች ቢያንስ አንድ የቡና አቅራቢ ማኅበር አለ፡፡ በአንዳንድ ዞኖች፣ እስከ ሦስት የሚደርሱ የቡና ማኅበራት እንደሚገኙ አመልክተው፤ ቡናን በዘመናዊ መንገድ ከመሰብሰብ አኳያም በክልሉ ከአምስት ሺህ በላይ የቡና መፈልፈያ ማሽን መኖሩን ገልጸዋል፡፡

በክልሉ ባለፈው ዓመት ሁለት ነጥብ አምስት ሚሊዮን የቡና ችግኝ መተከሉን ያስታወሱት አቶ መሐመድ፤ በዘንድሮ ዓመት በተመሳሳይ ከሁለት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ችግኝ በላይ ለመትከል በማቀድ ሁለት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን የቡና ችግኝ መዘጋጀቱን አስረድተዋል፡፡

ኃላፊው እንደሚናገሩት፤ በክልሉ መረጃ መሠረት፤ እስካሁን ያለው የክልሉ የቡና ተክል ሽፋን ሦስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር መሬት ነው፡፡ በዘንድሮ ዓመት አራት መቶ ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የቡና ችግኝ በመትከል የማሳ ሽፋኑን ሦስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ሄክታር ለማድረስ ታቅዷል፡፡

ዓመለወርቅ ከበደ

አዲስ ዘመን ታህሳስ 4/2017 ዓ.ም

Closing gender gaps in work
15/12/2024

Closing gender gaps in work

Receiving cherries from local growers
08/12/2024

Receiving cherries from local growers

Where Quality Meets Comfort
06/12/2024

Where Quality Meets Comfort

  best Ethiopian coffee beans are prepared and delivered. We are grateful to our customers for their trust in our produc...
22/10/2023

best Ethiopian coffee beans are prepared and delivered. We are grateful to our customers for their trust in our products and services.

any Ethiopian coffee inquiries, please contact:
📱Whatsapp: +251 911 342 053

2021/22 Ethiopian new crop harvest is underway. Our washed coffees are ready!
12/12/2021

2021/22 Ethiopian new crop harvest is underway. Our washed coffees are ready!

21/09/2021

washing station at Guji
site

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hambella Flavor Coffee Export Plc posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Hambella Flavor Coffee Export Plc:

Share